Ethiopian Engineering Corporation

News

Latest News

የኮርፖሬሽኑ ስኬት የሚለካው በገነባቸው ፕሮጀክቶች ብቻ ሳይሆን በገነባው የሥነ-ምግባርና የታማኝነት ባህል ጭምር መሆኑ ተመለከተ::

(ህዳር 25 ቀን 2018 ዓ.ም) ፣ አዲስ አበባ፤ የኢትዮጵያ ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (EEC)፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ ዘንድሮ ለ22 ተኛ  ጊዜ የሚከበረውን የፀረ-ሙስና ቀን፡- “ትውልድን በሥነ-ምግባር፤ ተቋምን በአሰራር ” በሚል መሪ- ቃል በዋናው ቢሮ አክብሯል፡፡ መድረኩ፣ የፌደራል ሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን...

This is what defines us: ahead of schedule, under budget, and safely.

We are proud to announce the successful completion of the Design-Build of a B+G+2 Office Building, including site works, master plans for three port developments (Gurer, Bahirdar, and Gorgora), and a...

ኮርፖሬሽኑ (EEC) በብሔራዊ ባንክ የቅርንጫፍ ጽ/ቤት ግንባታዎች ላይ በማማከር መስክ እየሰራ ይገኛል

ህዳር 3 ቀን 2018 ዓ.ም፣ (ድሬዳዋ) ፤ ብሔራዊ ባንክ እያስገነባቸው ካሉ ቅርንጫፎች መካከል፣ በድሬዳዋ ሳይት ላይ አግኝተን ያነጋገርናቸው፤ ተጠሪ መሃንዲስ ዮናስ መኮንን (ኢንጅነር) እንደገለጹት፤ ግንባታው እየተከናወነ ያለው በ12 ሔክታር ስፋት ላይ መሆኑንና ከዚህ ውስጥ 3.4 ሔክታር በሚያክለው ቦታ ላይ...

ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) የመገጭ ግድብና መስኖ ፕሮጀክት የግንባታ ሂደትን ጎበኙ

የመገጭ የመስኖ ልማት ፕሮጀክትን የሥራ ሁኔታ ገምግመናል። ፕሮጀክቱ 870 ሄክታር ላይ ያረፈ ሲሆን 17,000 ሄክታር መሬት በመስኖ አቅርቦት ይሸፍናል ተብሎ ይጠበቃል። የፕሮጀክቱ ቁልፍ የሆነው የወንዝ ቅልበሳ (Diversion) ሥራ በተሳካ መልኩ ተጠናቋል። የቀሩት ሥራዎችም በተያዘላቸው የጊዜ ሰሌዳ እየተካሄዱ...

የአውሮፕላን ማረፊያው መገንባት በትራንስፖርት ዕጦት ይገጥማቸው የነበረውን እንግልት እንደሚቀርፍላቸው የነጌሌ ቦረና ነዋሪዎች ተናገሩ

ኮርፖሬሽኑ (EEC) በዲዛይንና ማማከር ሥራ እየተሳተፈበት ያለው የነጌሌ ቦረና የአየር ማረፊያ ፕሮጀክት ከወራት ባልበለጠ ጊዜ ሙሉ ለሙሉ ተጠናቆ አገልግሎት ይጀምራል:: የነጌሌ ቦረና አየር ማረፊያ ፕሮጀክት ተቆጣጣሪ መሃንዲስ ናርዶስ አማረ (ኢንጅነር) በበኩላቸው፤ በ1.5 ቢልየን የኢትዮጵያ ብር በመገንባት ላይ...

EEC Annual Corporate Event 2025

Celebrating outstanding achievements and setting one vision and legacy under one roof with one team — that was the spirit of our Annual Corporate Event 2025. It was a moment of reflection...

የሀዋሳ ከተማ ኮሪደር ልማት ፕሮጀክት በከፍተኛ ትኩረትና ክትትል እየተሰራ ነው

ክትትል እየተሰራ ነው ግንቦት 17 ቀን 2017 ዓ.ም፣ (ሀዋሳ) ፤ የኢትዮጵያ ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (EEC) በሀዋሳ ከተማ በግንባታ ላይ ያለው የመንገድ ሥራ ግንባታ ፕሮጀክት ጥራቱን ጠብቆ በማጠናቀቅ የከተማውን የትራፊክ ፍሰት እንዲያሳልጥ  ትኩረት ተደርጎ እየተሰራ መሆኑን አስታውቋል፡፡ ፕሮጀክቱ የሀዋሳ...

We Got Our First Private Client for the Construction Sector!!

May 21,2025 (Addis Ababa) We are delighted to announce that we have signed a contract with Ethiopia Union Mission of the Seventh-Day Adventist Church  Client:  Ethiopia Union Mission of the...

EEC የጂኦሳይንስ ላቦራቶሪ ማዕከልን መልሶ ለማደራጀት የዲዛይንና የግንባታ ውል ስምምነት ተፈራረመ

(መጋቢት 18 ቀን 2017 ዓ.ም) አዲስ አበባ፤ ኮርፖሬሽኑ በትናንትናው ዕለት ማለትም መጋቢት 17 ቀን 2017 ዓ.ም የውል ስምምነቱን የተፈራረመው፤ ከማዕድን ሚኒስቴር ጋር ሲሆን የኢትዮጵያ ጂኦሎጂካል ኢንስቲትዩት የጂኦሳይንስ መረጃን ለማመንጨት እና የማዕድናት ናሙና መመርመሪያ በመሆን የሚያገለግለውን፤ የጂኦሳይንስ...
Scroll to Top