Ethiopian Engineering Corporation

ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) የመገጭ ግድብና መስኖ ፕሮጀክት የግንባታ ሂደትን ጎበኙ

የመገጭ የመስኖ ልማት ፕሮጀክትን የሥራ ሁኔታ ገምግመናል። ፕሮጀክቱ 870 ሄክታር ላይ ያረፈ ሲሆን 17,000 ሄክታር መሬት በመስኖ አቅርቦት ይሸፍናል ተብሎ ይጠበቃል። የፕሮጀክቱ ቁልፍ የሆነው የወንዝ ቅልበሳ (Diversion) ሥራ በተሳካ መልኩ ተጠናቋል። የቀሩት ሥራዎችም በተያዘላቸው የጊዜ ሰሌዳ እየተካሄዱ ይገኛሉ”። ጠ/ሚ  ዶ/ር አብይ አህመድ

ኮርፖሬሽኑ (EEC) በዲዛይንና ሱፐርቪዥን እየተሳተፈ እንደሆነ ይታወሳል።

Scroll to Top