Ethiopian Engineering Corporation

News

Latest News

የሀዋሳ ከተማ ኮሪደር ልማት ፕሮጀክት በከፍተኛ ትኩረትና ክትትል እየተሰራ ነው

ክትትል እየተሰራ ነው ግንቦት 17 ቀን 2017 ዓ.ም፣ (ሀዋሳ) ፤ የኢትዮጵያ ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (EEC) በሀዋሳ ከተማ በግንባታ ላይ ያለው የመንገድ ሼል ግንባታ ፕሮጀክት ጥራቱን ጠብቆ በማጠናቀቅ የከተማውን የትራፊክ ፍሰት እንዲያሳልጥ  ትኩረት ተደርጎ እየተሰራ መሆኑን አስታውቋል፡፡ ፕሮጀክቱ የሀዋሳ...

We Got Our First Private Client for the Construction Sector!!

May 21,2025 (Addis Ababa) We are delighted to announce that we have signed a contract with Ethiopia Union Mission of the Seventh-Day Adventist Church  Client:  Ethiopia Union Mission of the...

EEC የጂኦሳይንስ ላቦራቶሪ ማዕከልን መልሶ ለማደራጀት የዲዛይንና የግንባታ ውል ስምምነት ተፈራረመ

(መጋቢት 18 ቀን 2017 ዓ.ም) አዲስ አበባ፤ ኮርፖሬሽኑ በትናንትናው ዕለት ማለትም መጋቢት 17 ቀን 2017 ዓ.ም የውል ስምምነቱን የተፈራረመው፤ ከማዕድን ሚኒስቴር ጋር ሲሆን የኢትዮጵያ ጂኦሎጂካል ኢንስቲትዩት የጂኦሳይንስ መረጃን ለማመንጨት እና የማዕድናት ናሙና መመርመሪያ በመሆን የሚያገለግለውን፤ የጂኦሳይንስ...

“የኮሪደር ልማት ከዛሬ ባሻገር ቀጣዩ ትውልድን መሰረት ያደረገ ነው” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

(መጋቢት 14 ቀን 2017 ዓ.ም) አዲስ አበባ፤ የኮሪደር ልማት ሥራ ከዛሬ ባሻገር ቀጣዩ ትውልድን መሰረት ያደረገ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች እና አስተያየቶች ምላሽና ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት እንደገለጹት፤ የኮሪደር ልማት...

ለእንዶዴ የጭነት ባቡር ጣቢያ ማስፋፊያና መሪ እቅድ ንድፍ (Master Plan Design) የግብዓት ማሰባሰብ ስራ ተጀመረ

የካቲት 29, 2017 (አዲስ አበባ)፤ የኢትዮ – ጅቡቲ ባቡር መንገድ ካሉት 20 የባቡር ጣቢያዎች አንዱ የሆነው ይህ ጣቢያ ማስፋፊያውን የኢትዮጵያ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (EEC) የጥናት፣ ዲዛይንና ማማከር ሾል እየሰራ ይገኛል። የግብዓት ማሰባሰቢያ አውደ ጥናት ተዘጋጅቶ ሰፊ የባለሞያዎች ውይይት ማድረግ...

የዘንድሮው የዓድዋ ድል በዓል “ዓድዋ የጥቁር ሕዝቦች ድል” በሚል መሪ ሃሳብ  እየተከበረ ይገኛል

(የካቲት 23 ቀን 2017 ዓ.ም) አዲስ አበባ፤ 129ኛው የዓድዋ ድል በዓል “ዓድዋ የጥቁር ሕዝቦች ድል” በሚል መሪ ሃሳብ በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። በዓሉ እየተከበረ ያለው በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ሲሆን ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብና...
Scroll to Top